Author Archives: Atnafu B.

የኢትዮጵያ ጦማሮች ምን ፃፉ?


(ከሰኔ 6 እስከ ሰኔ 13)

‹‹እነአልበርት አንስታይን ስለዘንድሮው የኢትዮጵያ ፖለቲካ ምን ይላሉ?››በማለት በ‹የበፍቄ ዓለም› ላይ ይህን ፅሁፍ ጀባ ያለን በፍቃዱ ዘሀይሉ ነው፡፡ በዚህ ጽሁፉ ላይ የዓለም ሶስት ታላላቅ ሰዎችን እይታ ከአገራችን ነባራዊ የፖለቲካ አስተሳሰብ ጋር አነጻጽሮልናል፡፡

በአልበርት አንስታይን ታዋቂ አባባል “The world will not be destroyed by those who do evil, but by those who watch them without doing anything.” (ዓለማችን የምትጠፋው ክፉ በሚያደርጉ ሰዎች ሳይሆን ክፉ ሲያደርጉ እያዩ ዝም በሚሏቸው ሰዎች ነው፡፡) የጀመረው ይህ ፅሁፍ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን ችግር አይተው እነዳላዮ አላፊዎችን እነዲህ ሸንቆጥ አድርጓቸዋል፡፡ Read the rest of this entry